DW Amharic — በትግራይ ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ለመፍጠር የሚጥሩ ኃይሎች አሉ ሲሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን ዶክተር አብርሃም በላይ መግለፃቸው ተዘገበ። … ...
DW Amharic ሰሞኑን በአማራ ክልል አዊ ብሔረስብ አስተዳደር ቻግኒ ከተማ በጥይት ተደብድበው የተገደሉ የሁለት ወጣቶች ሞት የከተማዋን ነዋሪዎች አስቆጥቷል። መንግሥት … ...
የኬንያ ፖሊስ “የኦነሰ ኔትዎርክ የሆኑትን ወንጀለኞች ሰንሰለታቸውን በጣጥሰናል” በማለት ከቡድኑ ጋር ትስስር አላቸው ያሏቸውን ግለሰቦችንም በቁጥጥር ?… ...
ኢትዮጵያ እና ኬንያ በሚዋሰኑበት የቱርካና አካባቢ በተከሰተ ግጭት 25 ሰዎች ተገደሉ ፡፡ በኢትዮጵያ የዳሰነች ወረዳ ና በኬኒያ የቱርካና ግዛት አመራሮችን ?… ...
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) እና ኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) «የጋራ ሽግግር መንግሥት» ያሉት እንዲመሰረት ከተለያዩ ማኅበረሰብ አካላት አደራ መቀ?… ...
በትግራይ ክልል አክሱም የሚገኙ 159 ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ ለብሰው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ ተከልክለዋል በሚል ላለፉት አንድ መቶ ቀናት ከትምህር?… ...
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የጋራ ጥቅሞችን በማሳደግ፣ ሰላምና ደህንነትን በማስፈን እና የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በማጠናከር ለዜጎቻቸውና ለሰፊው የአፍሪካ ?… ...
የማኅበራዊ መገናኛው መድረክ በየዕለቱ የመወያያ አጀንዳዎች እንደአሸን እየፈሉበት ነው። ለዛሬ እኛ በሦስት የብዙዎችን ትኩረት በሳቡ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ አ… ...
በደም እጥረት ምክንያት ለህሙማን አስፈላጊዉን ህክምና ለመስጠት ተቸግረናል ሲሉ የተናገሩት የቆቦ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ቢኖሩም የደም እጥረቱ ሀኪሞች አ… ...
ጀርመን በከፍተኛ ደረጃ የሰለጠኑ አፍሪቃውያን ባለሞያዎች ወደ ሀገርዋ የሚመጡበትን መንገድ ለማቅለል የስደት ሕጓን አሻሽላለች። በአንጻሩ በርሊን ሕገ ወ?… ...